ዩኬ/Uk ኢትዮጲያን አንባሳደር ተፈሪ መለሰ ጥሪ
2022
2.2m
43.6k
መልካምት አመትበአል በዩኬ የምትኖሩ ኢትዮጲያኖች ሁሉ በለንደን ኤምባሲ የተዘጋጃውን የአመትበአል ድግስ እንድትካፈሉ ጥሪ ተደርጐላችሗል ። ኑ አብረን አመትበአሉን በማክበር አንድነታችንን እናጠናክር ። ቀን ፲/፱/፳፳፪ (10/9/2022) ከከሰአት ፩ (1) ጀምሮ እስከ ፰ (8)