FIXFIY
Pan-African Super App

ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በአሩሲ የግድያ ወንጀል በሙስሊም ነን ባዮች ተሰራባቸው⚖

2026

3.3m
39.9k

To view this post, log in to the app or download the FIXFIY App.

ይድረስ ለጠቅላይ ሚ/አ በኢትዮጲያ ላይ እየተከስተ ያለው የሐይማኖት ጦርነት ሳየመጣ በሐገራችን ሆይ ሕግ እንዲከብር ወንጀለኞች ተይዘው ፍርድ ይሰጥ። ለሐገራችን ሕዝባችንም መግለጫ ይሰጥ! በኢትዮጲያ በአሩሲ ክፍለ ሃገርና በሌሎች ባታዎች ላይ ኑርቶዶክስን እየጨፈጨፈ ያለው የሙስሊም አማኞች የሆኑ በአደባባይ እንዲህ መግለጫ እየሰጡ ሐገርን ወደ ሐይማኖት ጦርነት ሲጋብዙ ለምንድን ነው መንግስት ጭጭ የሚለው! ወንጀለኞችስ መያዝ የለባቸውም ወይ? የሕዝብ ደሕንነት እንዲጠበቅ ለምን ሕግና መግለጫ በቶሎ አይሰጥም?